Tender Detail

Tender Details


በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የወንጪ ወረዳ ፍ/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት የሰራተኛ የደንብ ልብስ፣ ልዩ ልዩ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ አላቂ ዕቃዎች፣ ቋሚ ዕቃዎች እና የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የወንጪ ወረዳ /ቤት 2018 በጀት ዓመት የሰራተኛ የደንብ ልብስ፣ ልዩ ልዩ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ አላቂ ዕቃዎች፣ ቋሚ ዕቃዎች እና የኤሌክትሮኒ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ስለዚህ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመ የመንግስት ግብር የከፈሉ በአቅራቢነት የተመዘገቡበትን የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የቫት ቲኦቲ (TOT) ተመዝጋቢዎች የሆኑ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 7,000 (ሰባት ሺህ) ብር በባንክ በተመሰከረለት ወይም ሲፒኦ ከጨረታ ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችሉ የንግድ ድርጅቶች ወይም ግለሰብ ነጋዴ ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በሥራ ቀን ከጠዋቱ 230 1000 ሰዓት በወንጪ ወረዳ /ቤት ቢሮ ቀጥር 4 በመቅረብ የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ) ብር በመፈል ስለ ጨረታው ዝርዝር የሚገልፅ ሰነድ በመውሰድ ለእያንዳንዱ ዕቃዎች በሚያቀርቡበት ዋጋ ላይ ቫትን አካቶ በመዘርዘር በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርጎ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ እስከ 16ኛው ቀን እስከ 600 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 4 እንዲያስገቡ ሆኖ ጨረታው 600 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን ከሰዓት 800 ሰዓት ይከፈታል። 16ኛው ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ወይም በዓል ቀን ላይ ከዋለ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚካሄድ ይሆናል። ተወዳዳሪዎች ያሸነፉበትን ዕቃ የሚያቀርቡት ወይም የሚያስረከቡት ወንጪ ወረዳ ፍርድ ቤት ቢሮ ቁጥር 4 ይሆናል፡፡ ፍርድ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።

አድራሻችን፣

ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን በን ከተማ

ስልክ ቁጥር 0113160013, 09-10-87-06-42, 09-20-58-19-57, 09-06-13-11-23 ወንጪ ወረዳ ፍርድ ቤት

 

በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የወንጪ ወረዳ /ቤት

 

Save Tender