Tender Detail

Tender Details


በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የሎዴ ሄጦሳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 የበጀት ዓመት በወረዳው ለሚገኙ መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል አላቂ የጽ/መሳሪያዎች፣ ቋሚ የቢሮ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር፣ የጽ/እቃዎች፣ የሰራተኞች የደንብ ልብስ እና የመኪና እና የሞተር ጎማዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


                              ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ -01/2018

በኦሮሚያ ልል አርሲ ዞን የሎዴ ሄጦሳ ወረዳ ገንዘብ /ቤት 2018 የበጀት ዓመት በወረዳው ለሚገኙ /ቤቶች አገልግሎት የሚውል አላቂ የጽ/መሳሪያዎች፣ ቋሚ የቢሮ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር፣ የጽ/እቃዎች፣ የሰራተኞች የደንብ ልብስ እና የመኪና እና የሞተር ጎማዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በመሆኑም

  1. ለተጠየቁት የግዢ እቃዎች ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር ከፍለው፣ የንግድ ፍቃዳቸውን ያደሱና በፌደራል ወይም በክልል ገንዘብ /ቤት በአቅራቢነት ሊስት የተመዘገቡበትን የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው እንዲሁም የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ዋናውን እና ኮፒውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

  2. አሸናፊው ተጫራች ያለምንም የአቅርቦት ችግር አስተማማኝ የሆነ የእቃ ምችት ያለውና እቃዎቹን በራሱ የማጓጓዣ ወጪ ሁሩታ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የወረዳው ገንዘብ /ቤት ድረስ አምጥቶ ማስረከብ ይኖርበታል

  3. ማንኛውም ተጫራች ለእያንዳንዱ ሰነድ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር ብቻ) በአቅራቢያችሁ የሚገኝ የታወቀ ባንክ በከፍያ ማዘዣ ወይም ሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርበታል

  4. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 400 /አራት መቶ/ ብር ብቻ ገቢ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ 15 ቀን ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ የጽ/ቤቱ የግዥና ንብረት የስራ ጉዳይ ቢሮ ቁጥር 8 ድረስ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ

  5. በዋጋ አጻጻፍ ተራ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለ የተደለዘው ዋጋ ተቀባይነት የለውም በተጨማሪም በእርሳስና ቀለም በሚጠጣ ብእር እንዲሁም ከተሰጠው ቦታ ውጪ የተፃፈ ዋጋ ተቀባይነት የለውም

  6. ተጫራቾች ከግብር ሰብሳቢው /ቤት የዘመኑን ግብር አጠናቀው ለመፈላቸው እና ረታ ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

  7. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ በመሙላት በዝግ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ እስከ 15 የስራ ቀናት ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆንረታውም ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 15 የስራ ቀን 6 ሰአት ታሽጎ በዚሁ እለት ከቀኑ 8 ሰአት /ቤቱ ለአመቺነቱ በመረጠው ቦታ ይከፍታል

  8. ተጫራቾች ለሚያቀርቧቸው የእቃ ዋጋዎች /የመወዳደሪያ ሀሳቦች/ የተጨማሪ እሴት ታክስ መካተቱንና አለማካተቱን መግለፅ ይኖርባቸዋል ይህ ያልተገለጸ ከሆነ የተሰጠው ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዳከተተ ይወሰዳል፡፡

  9. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው


 

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር

0223340092/93,0913395634, 0934951727,0920389358

                                                 በአርሲ ዞን የሎ ሄጦሳ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

 

 

 

 

 

Save Tender