Tender Detail

Tender Details


በኢሉባቦር ዞን አልጌ ሣቺ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በኢሉባቦር ዞን አልጌ ሣቺ ወረዳ //ቤት ከዚህ ታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

  • የጽህፈት መሣሪያዎች
  • የኤሌትሮኒ ዕቃዎች
  • የመኪና እና የሞተር ጎማና የተለያዩ መለዋወጫ ዕቃዎች
  • የፈርኒቸር ዕቃዎች
  • የሰራተኞች ደንብ ልብስ እና የስፖርት ልብስ
  • የግንባታ ዕቃዎች
  • የተለያዩ ጀነሬተሮች
  1. በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለው የዘመኑን ግብር የከፈለና ማስረጃ ያይዞ ማቅረብ የሚችል እና የቫት /VAT/ ተመዝጋቢ 2017 . መሆን አለበት፡፡
  2. በንግድ ሚኒስቴር በአቅራቢነት ዝርዘር የተመዘገበ፡፡
  3. ለጨረታ ማስከበሪያ 30,000.00 /ሰላሣ / ብር በሲፒኦ /cpo/ ለእያንዳንዱ መንት ማስያዝ የሚችልና ጨረታውን ካሸነፈ በኋላ ለውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ዕቃ ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንከ በተመሰከረ ሲፒኦ /cpo/ ማስያዝ አለበት፡፡
  4. ተጫራቹ ጨረታውን ካሸነፈ ቀርቦ ውል ለመፈረም ፈቃደኛ የሆነና ዕቃዎቹን በራሱ ሙሉ ወጪ በታዘዘ 15 ቀን ውስጥ እስከ /ቤቱ ለማቅረብና ቆጥሮ ማስረከብ አለበት፡፡
  5. ተጫራቹ የዕቃውን ሞዴል ባልተገለጸበት ቦታ በጨረታው ዝርዝር ላይ አብራርቶ መግለጽ አለበት፡፡
  6. ተጫራቹ የተፈለገውን ዕቃ ጥራትና ብዛት አሟልተው የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡
  7. በፈርኒቸር ዕቃዎች ላይ የምትወዳደሩ ድርጅቶች የፈርኒቸሮችን ዲዛይን ከዋጋው ጋር ማቅረብ እና ካሸነፈ ገጣጥሞ ማስረከብ የሚችል መሆን ይኖርበታል፡፡
  8. ተጫራቹ ለሚያቀርባቸው የደንብ ልብሶች:- የላፕቶፕ ቦርሳዎች ለመ/ቤቱ አስፈላጊ ለሆኑ ዕቃዎች ሳምፕል /ናሙና/ ማቅረብ ለበት፡፡
  9. ተጫራቹ የሚያቀርበው ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን አለበት፡፡
  10. ጨረታውን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 የሥራ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን 5/13/2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ተጠናቆ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኢሉባቦር ዞን አልጌ ሣቺ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ከግዥ ፍል 13 ቁጥር በመቅረብ የዕቃዎቹን ዝርዝር እና ለዚሁ የተዘጋጀ የተጫራቾችን መመሪያ ሰነድ ሰድ ይችላሉ፡፡
  11. ተጫራቾች እያንዳንዱን የጨረታውን ሰነድ በማይመለስ ሶስት መቶ /300.00/ ብር ከኢሉባቦር ዞን አልጌ ሣቺ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ግዢ ክፍል 13 ቁጥርበመግዛት የሚጫረቱበትን መወዳደሪያ የአንዱን ዋጋ በመሙላት ለጨረታው በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል።
  12. በሌላ ተጫራች ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ክልክል ነው፡፡
  13. የሚወዳደሩበትን ሰነድ ስርዝ ድልዝ የሌለው እና የሚነበብ መሆን አለበት፡፡
  14. ተወዳዳሪዎች ዋጋን የሚገልጽ ሰነድ ኦርጅናል እና ኮፒ ለየብቻ ፍቃድንና የተለያዩ ተፈላጊ ሰነዶችን የሚገልጽ ኦርጅናል እና ኮፒ ለየብቻ እንዲሁም ሲፒኦ /CPO/ ለየብቻ 5 /አምስት/ ፖስታዎችን በማሸግ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  15. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታው ሣጥን በግዥ ከፍል ቁጥር 13 ውስጥ ክፍት መሆኑን አውቃችሁ እስከ 16ኛው ቀን 4:00 ፖስታዎችን በፈለጋችሁት በመንግስት የሥራ ሰዓት ማስገባት ትችላላችሁ።
  16. ተጫራቾች በኦርጅናል ፈንታ ኮፒ አድርገው የተለያዩ የዕቃ ዓይነቶች መወዳደር ይችላሉ፤ (ለምሣሌ computer: Lap Top HP, Note Book Lenevo) ቀለሞችን፣ ጎማዎችን፣ የጽዳት ዕቃዎችን የመሳሰሉትን በተለየዩ ገጽ ፎቶ ኮፒ በመሙላት መወዳደር ትችላላችሁ፡፡
  17. VAT 7.50 % እና TOT 2% ከሚገዛዉ ዕቃ የሚቆረጥ ይሆናል፡፡
  18. ተጫራቾች የደንብ ልብስ ጨርቅ ናሙና ከፖስታው ጋር አሽጎ ማቅረብ አለበት።

ተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 0913357097 ወይንም 0917273702

 

በኢባቦር ዞን አልጌ ሣቺ ወረዳ //ቤት

 

Save Tender