Tender Detail

Tender Details


በአዲስ አበባ አስተዳደር በቦሌ ክ/ከተማ በወረዳ 06 በምስራቅ በር ቁ.2 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ከዚ በታች ለተዘረዘሩት ሎት1 አላቂ የቢሮ እቃ ፣ ሎት2 አላቂ የትምህርት እቃ፤ ሎት3 የደንብ ልብስ ፣ ሎት4 ቋሚ ኤሌክትሮኒክስ ፣ ሎት5 የፅዳት ዕቃ ፣ ሎት6 ቋሚ ዕቃ ፣ ሎት7 የህክምና ዕቃ ፣ ሎት8 የደንብ ልብስ ስፌት ፣ሎት 9 ህትመት፣ ሎት 10 ልዩ ልዩ መሳሪያዎች ፣ ሎት 11 የማሽነሪ ጥገና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የግዥ ጨረታ ቁጥር 001/2018

 

በአዲስ አበባ አስተዳደር በቦሌ /ከተማ በወረዳ 06 በምስራቅ በር .2 የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት ከዚ በታች ለተዘረዘሩት ሎት1 አላቂ የቢሮ እቃ ሎት2 አላቂ የትምህርት እቃ፤ ሎት3 የደንብ ልብስ ሎት4 ቋሚ ኤሌክትሮኒክስ ሎት5 የፅዳት ዕቃ ሎት6 ቋሚ ዕቃ ሎት7 የህምና ዕቃ ሎት8 የደንብ ልብስ ስፌት ፣ሎት 9 ህትመት፣ ሎት 10 ልዩ ልዩ መሳሪያዎች ሎት 11 የማሽነሪ ጥገና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ጨረታውን ለመሳተፍ የምትፈልጉ ጋዊ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩበት ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑ ግብር ለመፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ፡፡
  2. በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት / በአቅራቢነት የተመዘገበና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
  3. የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው፤
  4. ተጨማሪ እሴት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  5. ተጫራቾች ከዚህ በታች የተጠቀሰውን የጨረታ ማስከበሪያ C.P.O ማቅረብ አለባቸው

 

ቁጥር

ዝርዝር

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ሎት 1

አላቂ የቢሮ እቃ

46,000

ሎት 2

አላቂ የትምህርት እቃ

14,000

ሎት 3

የደንብ ልብስ

30,000

ሎት 4

ቋሚ ኤሌትሮኒ

18,000

ሎት 5

ዳት እቃ

28,000

ሎት 6

ቋሚ እቃ

20,000

ሎት 7

የህምና እቃ

2,000

ሎት 8

የደንብ ልብስ ስፌት

15,000

ሎት 9

ህትመት

4,000

ሎት 10

ልዩ ልዩ መሳሪያዎች

1,500

ሎት 11

የማሽነሪ ጥገና

3,000

 

  1. የጨረታ ሰነዱ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በየሎቱ የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመፈል የተዘጋጀውን ሰነድ ከተቋሙ ቢሮ ቁጥር 5 እየቀረቡ መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. ተጫራ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ቢሮ ቁጥር 05 ድረስ በመምጣት ዋጋው የተሞላበትን የጨረታ ሰነዱን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ለየብቻ በማሸግ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  3. ጨረታው 10ኛው ቀን 1100 ሰዓት ላይ ታሽጎ በማግስቱ 430 በት/ቤቱ ቤተ መጻሀፍት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  4. ተጫራቾች ያሸነፈበትን የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለባቸው
  5. ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ለሚወዳደሩበት ናሙና ለሚቀርብባቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበትን እቃ በራሱ ትራንሰፖርት /በር .2/ /ቤት ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  7. /ቤቱ ለጨረታ ከቀረበው እቃ እስከ 20% የመቀነስም ሆነ የመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  8. በሚወዳደሩበት የሎት መጠን የጨረታ ማስከበሪያ ድምር መጠን ልክ መሆን አለበት፡፡
  9. ጨረታው ከተዘጋ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  10. አማራጭ ጨረታ አይፈቅድም ግዢ ፈፃሚው
  11. የታወቁ ጉዳቶች የካሳ ፍያ ንዘብ መጠን በቀን 0.1% ይሆናል
  12. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ድራሻ፡- መገናኛ ቦሌ / ጀርባ በሚገኘው ምስራቅ በር .2 የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት ሲሆን ስልክ ቁጥር 0116676650.

 

በአዲስ አበባ አስተዳደር በቦሌ /ከተማ በወረዳ 06 በምስራቅ በር .2

 

Save Tender