Tender Detail


የየካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ለመምሪያውና ለተለያዩ የስራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውሉ የደንብ አልባሳት፣ የፅህፈት ዕቃዎች፣ የህትመት እቃዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ መስተንግዶ፣ የግንባታ እቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የመድሃኒትና የላብራቶሪ ሪኤጀንት፣ የቢሮ መገልገያ ፈርኒቸር እቃዎች፣ የመኪና ጎማ፣ የGenerator.lift እና Fire Pump ጥገና (Preventive Maintenance) የመኪና እጥበት እና ግሪስ እና የእስረኛ ቀለብ በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ በማወዳደር ግዥ መፈፀም በማስፈለጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች በጨረታው እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል፡፡


 

የግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 2018 በጀት ዓመት ለመምሪያውና ለተለያዩ የስራ ፍሎች አገልግሎት የሚውሉ የደንብ አልባሳት፣ የፅህፈት ዕቃዎች፣ የህትመት እቃዎች፣ ዳት ዕቃዎች፣ መስተንግዶ፣ የግንባታ እቃዎች፣ የኤሌትሮኒክስ እቃዎች፣ የመድሃኒትና የላብራቶሪ ሪኤጀንት፣ የቢሮ መገልገያ ፈርኒቸር እቃዎች የመኪና ጎማ Generator.lift እና Fire Pump ጥገና (Preventive Maintenance) የመኪና እጥበት እና ግሪስ እና የእስረኛ ቀለብ በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ በማወዳደር ግዥ መፈፀም በማስፈለጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች በጨረታው እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል፡፡

 

ሎት

የሚገዙ እቃዎች የሎት ዝርዝር

ሲፒኦ

ሎት 1

የደንብ አልባሳት

10,000

ሎት 2

የፅህፈት ዕቃዎች

3,000

ሎት 3

የህትመት ዕቃዎች

3,000

ሎት 4

የፅዳት ዕቃዎች

2,000

ሎት 5

መስተንግዶ /ውሃ እና ቆሎ/

10,000

ሎት 6

የግንባታ ዕቃዎች

3,000

ሎት 7

የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

5,000

ሎት 8

የመድሃኒት እና የላብራቶሪ ዕቃዎች

3,000

ሎት 9

የቢሮ መገልገያ ፈርኒቸር ዕቃዎች

4,000

ሎት 10

የመኪና ጎማ

10,000

ሎት 11

Generetor.Lift እና Fire Pump ጥገና (Preventive Maintenance)

5,000

ሎት 12

የመኪና እጥበት እና ግሪስ

4,000

ሎት 13

የእስረኛ ቀለብ

10,000

 

  1. የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ እና የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡
  2. የታደሰ የዘመኑን ንግድ ፈቃድ እና የታደሠ ንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  3. የመንግስት መ/ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው።
  4. አማራጭ ዋጋ በዚህ ጨረታ ላይ ተቀባይነት የለውም፡፡
  5. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ በሎቱ ፊት ለፊት የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን በየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ ስም በተዘጋጀው በባን በተመሰከረለት የባንክ (CPO) ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት 60 ቀናት ነው
  7. በጨረታው አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች ዕቃውን በራሳቸው ትራንስፖርት በማጓጓዝ በየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ ቤት ድረስ በማምጣት ማስረከብ አለባቸው፡፡
  8. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የዕቃ ናሙና ከጨረታው ፈቻ ቀን በፊት መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  9. ተጫራቾች ሾላ ገበያ በሚገኘው በየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 5 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505 ቀርበው በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ላይ የማይመለስ 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
  10. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ እንዲሁም 11ኛው ቀን እስከ 400 ሰዓት ድረስ ጨረታው ፍት ሆኖ ስለሚቆይ በየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 5 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ 11ኛው ቀን 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 430 ሰዓት ሲሆን በመቱ 5 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505 ይከፈታል፡፡
  11. የጨረታው ፈቻ ከስራ ቀናት ውጪና የክብረ በዓል ቀናት ከዋለ ቀጥሎ ባለው መደበኛ የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 430 ሰዓት ሲሆን ይከፈታል፡፡
  12. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ካላንደር ወይም ስራ የማይኖርበት ከሆነ በቀጣዩ ቀን ይከፈታል፡፡
  13. ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡
  14. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

በለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 011-6-63-90-02/ 011-6-67-64-82

 

የየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ

 

Save Tender