Tender Detail

Tender Details


የአየር አምባ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ፋ/ግ/ን/አስ/የስራ ሂደት በጨረታ ቁጥር አየ/አ/2ኛ/ደረጃ ት/ቤት 01/2018 መሰረት የ2018 በጀት ዓመት ለመማር ማስተማር የሚውሉ እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 01/2018

 

የአየር ምባ 2 ደረጃ /ቤት ///አስ/የስራ ሂደት በጨረታ ቁጥር አየ/አ/2/ደረጃ /ቤት 01/2018 መሰረት 2018 በጀት ዓመት ለመማር ማስተማር የሚውሉ እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

 

.

የእቃው አገልግሎት አይነት

የግዥ ሎት ምድብ

የግዥው ምድብ

የጨረታው ማስከበሪያ የብር መጠን

1

የአላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች

ሎት 1

እቃ

5000

2

የደንብ ልብስ

ሎት 2

እቃ

5000

3

የፅዳት እቃዎች

ሎት 3

እቃ

5000

4

የፈርኒቸር እቃዎች

ሎት 4

እቃ

5000

5

የኤሌክትሮኒክስና ኤሌክትሪክ እቃዎች

ሎት 5

እቃ

5000

6

የህንፃ መሳሪያ እቃዎች

ሎት 6

እቃ

5000

7

የስፖርት እቃዎች

ሎት 7

እቃ

5000

8

ህትመት

ሎት 8

አገልግሎት

3000

9

የደንብ ልብስ ስፌት

ሎት 9

አገልግሎት

3000

10

የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ጥገና

ሎት 10

አገልግሎት

3000

11

መጽሀፎችና የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች

ሎት 11

እቃ

3000

12

የፍሳሽ ማስወገጃ /ሽንት ቤት ማስመጠጥ/

ሎት 12

አገልግሎት

2000

13

የውሃ መስመሮች ጥገና

ሎት 13

አገልግሎት

2000

14

የፈርኒቸር እቃዎች ጥገና

ሎት 14

አገልግሎት

3000

15

የትራንስፖርት አገልግሎት

ሎት 15

አገልግሎት

3000

16

ኬሚካሎች እና የላብራቶሪ የትምህርት መሳሪያዎች

ሎት 16

እቃ

5000

 

  • ከሎት ቁጥር 8-15 የተጠቀሱት የአገልግሎት ግዢዎች በበጀት ዓመቱ አገልግሎቱ በሚፈለግበት ወቅት በሚታዘዘው መጠን ሲሆን ውሉ ጸንቶ የሚቆየው እስከ በጀት አመቱ መዝጊያ መሆኑ እናሳውቃለን።
  1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው፤ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ፤ የዘመኑን ግብር የከፈለበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የእቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገቡ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል እና 2018 . በጨረታ መሳተፍ የሚችሉ መሆናቸው ከሚመለከተው ግብር ሰብሳቢ አካል የተሰጣቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት፡፡
  2. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን የጨረታውን ዝርዝር ሰነድ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት አለባቸው፡፡
  3. ቅራቢዎች ስም ዝርዝር ውስጥ በተለያዩ ጥፋቶች ያልተሰረዙ ወይም የቅጣት ጊዜያቸው ያልተጠናቀቀ በዚህ ጨረታ ላይ መሳተፍ አይችም፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት እቃ ከላይ በየሎቱ በተቀመጠው መሰረት በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ CPO ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ CPO ሲዘጋጅ በአየር አምባ ሁለተኛ ደረጃ /ቤት ስም መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  5. ማንኛወም ተጫራች የጨረታ ሰነድ ለማስገባት በሚመጣበት ጊዜ ሳምፕል ለሚያስፈልጋቸው እቃዎች አብሮ ማስገባት አለበት ሳምፕል ለማቅረብ ምቹ ያልሆኑ እቃዎች በፎቶ ማቅረብ ግዴታ ሲሆን ሳምፕል ያላቀረበ ተጫራች የጨረታውን ሰነድ የማናወዳድር መሆኑን በቅድሚያ /ቤት ይገልጻል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋናውን እንዲሁም CPO ከኮፒው ሰነድ ጋር በታሸገ ኢንቨሎፕ የድርጅቱን ማህተም በማድረግ እና በፊርማ በማረጋገጥ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተከታታይ 10 የስራ ቀናት ከጠዋቱ 230-1100 ሰዓት በቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ በጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በማግስቱ ማለትም 11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 330 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ታሽጎ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 400 ሰዓት በአየር አምባ 2 ደረጃ /ቤት በቢሮ ቁጥር 5 ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ሲቀመጥ ቫተን ያካተተ ሆኑ መገለጽ አለበት፡፡
  8. በጨረታው አሸናፊ የሆነ አቅራቢ የውል ማስከበሪያ የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ አስር በመቶ /10%/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ CPO ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  9. /ቤት አሸናፊው ተጫራች ያቀረበው ዋጋ ሳይቀየር 20% መቀነስ ወይም መጨመር ይቻላል፡፡
  10. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈበትን እቃ ውል ከተፈራረመበት ቀን ጀምሮ 10 ቀናት ውስጥ እስከ /ቤቱ ንብረት ክፍል በራሱ ትራንስፖርት ማድረስ ይኖርበታል፡፡
  11. /ቤቱ በጨረታው የተሻለ ዘዴ ወይም አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. በማስታወቂያው ላይ ያልተገለጹ ነገሮች ቢኖሩም በግዥ መመሪያው መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
  13. ለሎት 15 የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ 2% ተመዘጋቢ የሆነ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል፡፡

አድራሻ፡- በቦሌ /ከተማ ወረዳ 01 አስተዳደር ቦሌ ሚካኤል ሩዋንዳ ኤምባሲ ጀርባ 500 ሜትር ገባ ብሎ ለበለጠ መረጃ ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት

በስልክ ቁጥር፡- 011-8220132/011-8220137 ላይ በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

የአየር አምባ 2 ደረጃ /ቤት ///አስ/የስራ ሂደት

 

Save Tender