Tender Detail

Tender Details


በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በዝቋላ ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት አማካኝነት በ2018 በጀት አመት በመደበኛ በጀት የሁሉም ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል የእስቴሽነሪ እቃዎች፣ የቋሚ አላቂ እቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የመንግስት ሰራተኞች ደንብ ልብስ የስፖርት ባለሙያዎች ደንብ ልብስ፣ የመኪና ጎማዎች የመኪና እስፔር ፖርቶች እቃዎች/፤ የሞተር ዘይቶች እና ሲሚንቶ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የአገር አቀፍ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በዝቋላ ወረዳ ገንዘብ /ቤት አማካኝነት 2018 በጀት አመት በመደበኛ በጀት የሁሉም ሴክተር /ቤቶች አገልግሎት የሚውል የእስቴሽነሪ እቃዎች፣ የቋሚ አላቂ እቃዎች፣ የኤሌክትሮኒ እቃዎች፣ ዳት እቃዎች፣ የመንግስት ሰራተኞች ደንብ ልብስ፣ የስፖርት ባለሙያዎች ደንብ ልብስ የመኪና ጎማዎች የመኪና እስፔር ፖርቶች እቃዎች/ የሞተር ዘይቶች እና ሲሚንቶ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው
  3. 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለበት ነገርግን የኮምፒዩተር እና ተዛማጅ እቃዎች አቅራቢ የብር መጠኑ 200,000 በታች ቢሆንም የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለበት፡፡
  4. ለመንግስት የሚጠበቅባቸውን የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን መረጃ ማቅረብ የሚችል
  5. ተጫራ ጨረታው ላይ ለመሳተፍ ከላይ ከተ. 1 እስከ 4 የተጠቀሱትን እና ሌላም መረጃ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው በሁለት ኦርጅናል እና ኮፒ ብለው ማቅረብ አለባቸው
  6. የሁሉንም እቃዎች ዝርዝር እስፔስፊኬሽን /ከጨረታ ሰነዱ ማግኝት ይችላሉ፡፡
  7. /ቤቱ ካስቀመጠው ውጭ በራሱ ጊዜ እስፒስፊኬሽን የመጨመርና የመቀነሰ ወይም ያስቀመጠ ከውድድሩ ውጭ ይሆናል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 400 /አራት መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት በዝ//ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 10 በመምጣት ጨረታ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እና 16ኛው ቀን 230-6:30 በተዘጋጀው ሳጥን በማስገባት በዚያው ቀን 800 ላይ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በዝ//ገንዘብ /ቤት በግልፅ ይከፈታል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚወዳደሩበትን የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 2% በጥሬ ገንዘብ ወይም በተረጋገጠ ፍያ ትእዛዝ /በሰ../ ማስያዝ አለበት፡፡
  10. ተጫራቾች ከሚወዳደሩበት ሰነዱ ላይ ከእንዱ ዋጋው እና ጠቅላላ ዋጋው ላይ ስርዝ ድልዝ ያደረገ ከጨረታው ከውድድሩ ውጭ ይሆናሉ፡፡
  11. ተጫራቾች ከጨረታ ሰነዱ ላይ ዋጋ ሲሞሉ የአንድ ዋጋና ጠቅላላ ዋጋ የሚለውን በጥንቃቄ ለያይተው መሙላት አለባቸው፡፡ ጨረታው ተከፍቶ አሸናፊ ከሆኑ የጨረታውን ውል ማስከበሪያ ያቀረቡትን ጠቅላላ ዋጋ ድምር 10% በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ የባን ትእዛዝ /../ በማስያዝ አሸናፊ መሆናቸውን ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ 5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ውል መውሰድ አለበት፡፡
  12. /ቤቱ በጨረታው ዙሪያ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  13. የደንብ ልብስ አሸናፊ የሆኑ ተጫራቶች ተቋሙ በሚያቀርበው ናሙና መሰረት መሆኑ መታወቅ አለበት።
  14. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በዓል ወይም የመንግስት ስራ ዝግ ከሆነ የሚቀጥለው የስራ ቀንና ሰዓት በተመሳሳይ ጊዜ ይከፈታል፡፡
  15. ማንኛውም ተጫራች ከኦርጅናል ሰነዱ ላይ የንግድ ፍቃዱን ኮፒ አድርጎ ፖስታው ላይ የማያስገባ ወይም ኮፒ አድርጎ ፖስታው ላይ ሳያስገባ ውጭ ላይ የተወ ከውድድር ውጭ የሚሆን መሆኑን ይታወቅ፡፡
  16. የጨረታ አሸናፊው ካል ውል ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ቀጥታ በአስቸኳይ በውሉ መሰረት ንብረቱን //በሚገኘው //ቤቶች ንብረት ፍል ድረስ ማቅረብ አለበት
  17. ይህ ውድድር 1/አንድ/ አመት ሙሉ ስለሆነ ከላይ የተዘረዘሩት እቃዎች በአመቱ ውስጥ ሲያስፈልግ የሚያቀርብ መሆኑን ይታወቅ
  18. ለበለጠ መረጃ 0334620050/53/49 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል። /ቤቱ

 

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በዝቋ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

Save Tender