Tender Detail

Tender Details


የደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት በ2018 በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የሽያጭና የአገልግሎት ግዥ በጨረታ አወዳድሮ መግዛትና መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 005/ሽያጭና ገልግሎት/18 .

 

የደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት 2018 በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የሽያጭና የአገልግሎት ግዥ በጨረታ አወዳድሮ መግዛትና መሸጥ ይፈልጋል፡፡

  • 1. ለምግብነት የሚውል ጤፍ እና የእህል ብጣሪዎች ሽያጭ ለመጀመርያ ጊዜ
  • 2. የዘር መቋጠርያ ፖሊ ባግ ግዥ ለሶስተኛ ጊዜ
  • 3. የሠራተኞች ደንብ ልብስ ግዥ ለሁለተኛ ጊዜ
  • 4. ያገለገለ ባለ 100 / ሚዛን ሽያጭ ለሶስተኛ ጊዜ

በዚሁ መሰረት-

  • ተጫራቾች በሥራ ዘርፉና ሌሎች ተያያዥ ሥራዎች ሕጋዊ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸውና የዘመኑን የመንግሥት ግብር አጠናቀው ስለመፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  • ተጫራቾች ለጨረታው ውድድር ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ የጨረታ ማስረከቢያ በባንክ የተመሰከረለት ፍያ ማዘዣ (CPO) በጨረታ ሰነድ ላይ የሚገለጽ ይሆናል፡፡
  • የጨረታው ሰነድ ይህ ጨረታ ማሰታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10ኛው ቀን ድረስ የማይመለስ ብር 400.00 በመክፈል በሀዋሳ ከተማ በድርጅቱ የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ክፍል ቢሮ ቁጥር 12 መግዛት ይችላሉ፡፡
  • ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት ውስጥ በሰም በታሸገ ፖስታ /ኤንቨሎፕ/ በማድረግ ኦርጅናልና ኮፒውን ለየብቻው ከተጓዳኝ ማስረጃዎች ጋር በማደራጀት በድርጅቱ የግዥ ፋይ//አስ/ፍል ቢሮ ቁጥር 12 ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ 10ኛው ቀን እስከ 800 ሰዓት ማስገባት አለባቸው
  • የጨረታው ሳጥን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ 10ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ታሽጎ በእለቱ 830 ሰዓት በድርጅቱ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ክፍል ቢሮ ቁጥር 12 ተጫራቾች (ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ነገር ግን 10ኛው ቀን የሥራ ቀን ባይሆን በቀጣዩ የሥራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ተመሳሳይ ቦታ ሰዓትና ሁኔታ ይከፈታል፡፡
  • ድርጅቱ ለዚሁ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ተጨማሪ ዝርዝር መረጃዎች በሚዘጋጀው የጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይቻላል።

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 046 220 1752/2285/2117 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

የደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት

 

Save Tender