የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ ውስጥ የሚገኙትን ያገለገሉ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መኪናዎች ያገለገለ ዶዘር፣ ያገለገሉ ተሽከርካሪ ሞተር ሳይክሎች፣ በተለያዩ ሁኔታ የተቃጠሉ መኪናዎች፣ የመኪና መለዋወጫና ቁርጥራጭ ብረታብረቶች፣ ያገለገሉ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ጀኔሬተሮች፣ የመኪና ጎማዎች፣ የመኪና ባትሪዎች፣ የተለያዩ አይነት ያላቸው ብረታብረቶች፣ ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ባህር ዛፎች የጽድ ዛፎች እና የግራር ዛፎችን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ ውስጥ የሚገኙትን ያገለገሉ መኪናዎች፣ ያገለገለ ዶዘር፣ ያገለገለ ሎቤድ ተሳቢ፣ ሞተር ሳይክሎች፣ በተለያዩ ሁኔታ የተቃጠሉ መኪናዎች፣ የመኪና መለዋወጫና ቁርጥራጭ ብረታብረቶች ፣ ያገለገሉ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ፣ ጄኔሬተሮች፣ የመኪና ጎማዎች፣ የመኪና ባትሪዎች ፣ ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ባህር ዛፎች፣ የጽድ ዛፎች እና የግራር ዛፎችን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የቤኒሻንጉል ክ/መ/ፋይናንስ ቢሮ ለ2017 ዓ.ም ሊገዛቸው ካቀዳቸው ግዥዎች ውስጥ አንዱ የሰራተኛ ደንብ ልብስ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የቤ/ጉ/ክ/መ/ፋይናንስ ቢሮ እና ፕላን ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች በሃገር አቀፍ በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግስት ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ ውስጥ የሚገኙትን ያገለገሉ መኪናዎች እና ሞተር ሳይክሎች፤ ቁርጥራጭ ብረታ በረት፡ ያገለገሉ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ጀነሬተሮች፡ የመኪና ጎማዎች፤ ፍሪጆች ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ባህር ዛፎችን አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡