የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ ለጐንደር ከተማ አስተዳደር ለባህልና ቱሪዝ መምሪያ እና ለገቢዎች መምሪያ አገልገሎት የሚውሉ የተለያዩ ግዥዎችን ማለትም፡- በሎት 1 በቅርስ ዙሪያ የሚገኙ የተለያዩ ዛፎችን ለመቁረጥ በሎት 2 ባጃጅ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ ለጎንደር ከተማ አስ/ትምህርት መምሪያና ለጎንደር ከተማ አስ/አሳ ሀብት ልማት መምሪያ ከዚህ በታች በዝርዝር ያስቀመጣቸውን የግንባታ ስራዎችን ለማሰራት እና የተለያዩ የግንባታ ቁሳቁሶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ አገልግሎት ለሚሰጣቸው ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የጎንደር ከተማ አስ/ግንዘብ መምሪያ ለነ/ከ/አስ/መንገድ ባለስልጣን አገልግሎት የሚውሉ ልዩ ልዩ ተሽከርካሪዎች እና ማሸነሪዎችን በብሄራዊ ግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ በ2018 የበጀት አመት ለጎንደር ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ለምንሰጣቸው ሴ/መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል የመኪና መለዋወጫ፣ የተለያየ ሳይዝ ያላቸው የመኪና ጎማና ባትሪ እና አመታዊ የመኪና ኢንሹራንስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ አመታዊ ውል በመያዝ መግዛት ይፈልጋል።
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ ለጎንደር ከተማ አስ/ጤና መምሪያ በማራኪ ክ/ከተማ የአየር ጤና ቀበሌ የጤና ጣቢያ አገልግሎት የሚውል የህንጻ ግንባታ ስራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ