የደ/ምዕ/ኢ/ህ/ክ/መ/ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በ2019 በጀት ዓመት የምግብ እህል በቆሎ እና ስንዴ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡
በደ/ምዕ/አ/ህ/ክ/መ/ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በአውሮፓ ህብረት አደጋ ቅነሳ ፕሮግራም በጀት በዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ የጨልሾ የእንስሳት ጤና ኬላ አንድ ብሎክ ህንፃ ግንባታ፤ አንድ የእንስሳት ማዳቀያ ግንባታ እና ዙሪያ አጥር ስራ በ2019 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግስት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በ2018ዓ/ም በጀት ዓመት በአውሮፓ ህብረት አደጋ ቅነሳ ፕሮግራም ለፕሮጀክት ጽ/ቤት የሚያገለግል የተለያዩ የኤሌክትሮንክስ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ከህጋዊ ነጋዴ ድርጅት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የደ/ም/አ/ህ/ክ/መንግስት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በ2018 ዓ/ም በጀት ዓመት በአውሮፓ ህብረት አደጋ ቅነሳ ፕሮግራም ለፕሮጀክት ጽ/ቤት የሚያገለግል HI-Tec Computer, Laptop computer, Desktop compter, Printer በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ከህጋዊ ነጋዴ ድርጅት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ።
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግስት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ የቤት ክዳን ቆርቆሮና ሚስማር ከህጋዊ ነጋዴ ድርጅት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግሥት አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በ2017 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ለአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ የሚሆን የተበጠረ ለምግብነት የሚያገለግል እህል በቆሎ ከሕጋዊ ነጋዴ ድርጅት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡