የካፋ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2019በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ተጫራቾች በመጋበዝ እንደሚከተለው እስከ በጀት ዓመቱ ማብቂያ ማለትም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2019 ዓ.ም ግዥን ለማወዳደር ይፈልጋል፡፡
የካፋ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ለሚገኙ ሴከተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ሎት 1. የተለያዩ የጽ/መሳሪያዎች -ሎት 2 የተለያዩ የጽዳት ዕቃዎች ሎት 3 የህትመት ውጤቶች ፣ ሎት 4. የተለያዩ የፕሪንተር ቀለሞች እና ተዛማጅ ዕቃዎች ሎት 5. የተለያዩ የደንብ ልብሶችን እና ሎት - 6- የቢሮ ኪራይ አገልግሎት ለካፋዞን ፋይናንስ መምሪያ ለካፋዞን ፕላን መምሪያ ለካፋ ዞን
የካፋ ዞን ፋይናንስ መምሪያ 2018 በጀት ዓመት በሦስቱ ወረዳዎች ላይ በዞኑ ካፒታል በጀት የሚገነባው ሎት 1. ሎት 2. ሎት 3. ላይ የነበረውን ስህተቶች ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሠረት ማስተካከያ ተደርጓል ።
የካፋ ዞን ፋይናንስና መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት የሚውሉ የተለያዩ የሰው ሰራሽ ደን ዛፍን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ተጫራቾች በመጋበዝ እንደሚከተለው በሎት በመከፋፈል እስከ በጀት ዓመቱ ማብቂያ ማለትም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ:-
የካፋ ሆን ፋይናንስና መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ ለመግዛት እና መሸጥ ይፈልጋል።
የካፋ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በዞን ማዕከል ሚገኙ ሎት-1- አሮጌ ጎማዎች፣ ሎት 2 አሮጌ የተለያዩ ብረታ ብረት፣ ሎት 3 የተለያዩ ይዘታቸውን የለቀቁ ሞተር ሳይሎች፣ ሎት 4 የተለያዩ ይዘታቸውን ያልለቀቁ ሞተር ሳይሎች፣ ሎት 5 ያገለገሉ ኤሌክትሮኒክሶች፣ ሎት 6 ያገለገሉ ፈርኒቸሮች እና ሎት 7 ይዘታቸው ያልለቀቁ ያገለገሉ መኪናዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡