Tender Detail

Tender Details


በቡኖ በደሌ ዞን የመኮ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2018 በጀት የሚውሉ ከዚህ በታች በዝርዝር የተቀመጡትን ዕቃዎች በወረዳው ለሚገኙ መንግስት መ/ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በቡኖ በደሌ ዞን የመኮ ወረዳ ገንዘብ /ቤት 2018 በጀት የሚ

  • የተለያዩ የፅሕፈት መሳሪያዎች እና የቢሮ ቋሚ ዕቃዎች
  • ኤሌክትሮኒ እና የፅዳት ዕቃዎች
  • ሞተር ሳይል /የተለያዩ ሞዴሎች/ ጀነሬተሮች
  • የመኪናና የሞተር ሳይክሎች ጎማ ከነ ካለማዳሪያዎቻቸ
  • የቴኒክና ሙያ ማሰልጠኛ መሳሪዎች
  • ሌሎች መሣሪያዎች በወረዳው ለሚገኙ መንግስት /ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋልስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የሚታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላላችሁ
  1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ኖሮት የታደስ ማስረጃ ማቅረብና የዘመኑን ግብር የከፈለ።
  2. በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር /ቤት አቅራቢነት ዝርዝር የተመዘገበና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  3. የሚያሸንፉበት የዕቃ ዋጋ ከብር 10,000 በላይ ከሆነ 2% ዊዝሆልዲንግ ፈል የሚችል
  4. ለጨረታ ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ ብር 15,000 (አስራ አምስት ብር) ማስያዝ የሚችል
  5. ጨረታውን ካሸነፈ በኋላ ለውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ዕቃ ጠቅላላ ዋጋ ላይ 10% ማስያዝ የሚችል
  6. ተጫራቹ ጨረታውን ካሸነፈ ዕቃዎቹን በራሱ ወጪ እስከ መኮ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ማቅረብ የሚችል
  7. ጥራት ለሌላቸዉ ዕቃዎችን ለመመለስ ፈቃዳኛ የሆነ
  8. በድርጅቱ ስም የተዘጋጀ ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችልና የቲን ቁጥር (TIN) መኖሩን ማረጋጋጫ የሚያቀርብ
  9. /ቤቱ ለሚጠረጥራቸውና ማጣራት ለሚፈልጋቸው ዕቃ ናሙና ማቅረብ የሚችል
  10. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 /አሥራ አምስት/ የሥራ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን 16ኛው ቀን 11:00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ሲሆን በሚቀጥለው ቀን 3:30 ተጫራቾቹ ወይም ጋዊ ተወካዮቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል
  11. ተጫራቾቹ የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ 200 (ሁለት መቶ ብር) ከመኮ ወረዳ ገቢዎች /ቤት በመግዛት ዋጋቸውን ሞልተው ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ትችላላችሁ

ማሳሰቢያ /ሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ወይም በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለበለጠ መረጃ በስል ቁጥር 0917992282 ይደውሉ፡፡

 

የመኮ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

 

Save Tender