Tender Detail

Tender Details


የጨረታ መለያ ቁጥር 02/2018 ዓ.ም የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የደቡብ ሪጅን ጽ/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የጨረታ መለያ ቁጥር 02/2018 . የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የደቡብ ሪጅን /ቤት 2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

የግዥው ዓይነት

ሎት 1                                       ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች

ሎት 2                                       የጽህፈት መሣሪያዎች እና ሌሎች አላቂ የፅዳት ዕቃዎች

ሎት 3                                       የደንብ ልብስ

ሎት 4                                       የተሽከርካሪ ጎማና መለዋወጫዎች

ሎት 5                                       ሌሎች አላቂ ዕቃዎች

ስለዚህ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች በተገለፀው መሰረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. በሰራው ዘርፍ ቀጥተኛ እና ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው
  2. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው
  3. ተጫራቾች በሰነዶቻቸው ላይ ስማቸውንና ሙሉ አድራሻቸውን በመሙላት በማህተም ማረጋገጥ አለባቸው
  4. ለእያንዳንዱ ሎት የጨረታ ማስከበሪያ የሚመለስ ብር 5000.00 (አምስት ሺህ ብር) በሲፒኦ (CPO) ብቻ በማስያዝ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሪጅን /ቤት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር ብቻ በመግዛት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከቫት ጋር መሆን ወይም አለመሆኑን መግለጽ ይኖርባቸዋል፡፡ ካልተገለጸ ግን ቫትን እንዳካተተ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በመሙላት ኮፒ እና ኦርጂናል በማድረግ በታሸገ ኤንቨሎፕ /ፖስታ/ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት አንስቶ እስከ 15 ተከታታይ የስራ ቀናት ከጠዋቱ 200 ሰዓት እስከ 1100 ሰዓት ሀዋሳ ከተማ በሚገኘው የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የደቡበ ሪጅን /ቤት በተገለፀው ቀን ለዚሁ ጨረታ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ በሚገለፀው መሰረት ናሙና እንዲቀርብ በተጠየቁት ዕቃዎች ላይ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ጨረታው የሚከፈተው ጨረታው በጋዜጣ ላይ በወጣ 16ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት ከጠዋቱ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  9. ሪጅን /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡- ሀዋሳ ቤተሰብ መምሪያ አጠገብ

ስልክ:- 046-221-43-17/046-221-41-40

 

የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የደቡብ ሪጅን /ቤት

 

Save Tender