Tender Detail

Tender Details


በባሌ ዞን የሮቤ ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች ፤የጽዳት እቃዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፕላስቲክ መገጣጠሚያዎች፣ GI መገጣጠሚያዎች፣ ሞተር ሳይክል፣ Calcium Hypho chloride (ክሎሪን)፣ ጎማዎችና መለዋወጫ፣ የሰራተኛ የደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግዢ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በባሌ ዞን የሮቤ ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ ኤሌክትሮኒስ፣ ፕላስቲክ መገጣጠሚያዎች GI መገጣጠሚያዎች ሞተር ሳይክል Calcium Hypho chloride (ሎሪን) ጎማዎችና መለዋወጫ የሰራተኛ የደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ዚህ የሚከተውን የጨረታ መስፈርት የሚያሟ ተጫራቾች እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

  1. በጨረታው መሳተፍ የሚያስችል በተሰማራበት ዘርፍ ህጋዊና የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው
  2. ቧንቧ እና የቧንቧ መገጣጠሚያ የሚያቀርብ ተጫራች የውሃ ፈንድ ፍያ 0.5 % ፈል ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) በመፈል ከሮቤ ከተማ መጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ቢሮ ቁጥር 11 መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታውና ሰነድ ዋና እና ኮፒ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በማስታወቂያ ከወጣበት 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 300 ሰአት ተዘግቶ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 330 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ እለቱ በአል ወይም ዝግ ከሆነ በቀጣይ የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ 2% ጨረታው ከመከፈቱ በፊት በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው
  7. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በጨረታው ሰነድ በተጠቀሰው መሰረት በግልጽ ማቅረብ አለባቸው
  8. ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በሙሉ የመጫኛና የማጓጓዣ ወጪውን በመቻል መስሪያ ቤቱ ንብረት ፍል ድረስ በማምጣት ገቢ ማድረግ አለባቸው፡፡
  9. የእቃዎቹን ዋጋ መስሪያ ቤቱ የሚከፍለው ተጫራቹ ለማቅረብ ውል የፈረሙባቸውን እቃ ሙሉ በሙሉ በንብረት ፍላችን ገቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ሲቀርብ ነው
  10. ተጫራቾች ጨረታውን ማሸነፋቸው በደብዳቤ ከተገለፀላቸው 3 ቀን ውስጥ /ቤት ቀርበው ውል መፈራረም አለባቸው
  11. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0966696974 0904449498 ደውለው መጠየቅ ይቻላል ፡፡

 

የሮቤ ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት

 

Save Tender