Tender Detail

Tender Details


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ለቢሮ አገልግሎት እና ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፈው መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ጨረታ ማስታወቂያ

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ለቢሮ አገልግሎት እና ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፈው መግዛት ይፈልጋል፡፡

ማስታወቂያ ቁጥር 03/2018

  • የቢሮ ዕቃዎች ሎት 1
  • የደንብ ልብስ ሎት 2
  • የመኪና የተለየዩ ዕቃዎች ሎት 3
  • የኤክትሮኒ ሎት 4
  • የህትመት ሎት 5
  • የጥ የኮምፒዩተር ፕሪንተር፣ ፎቶ ኮፒ ማሽን እና ርኒ ሎት 6
  • ማስዋቢያ ሎት 7
  • ዲኮር ሎት 8
  • መስተንግዶ ሎት 9
  • የፓር ሎት 10
  • የህፃናት መቆያ ዕቃዎች ሎት 11
  • የጉልበት ስራ ሎት 12

በዚህ መሰረት በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራች

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ የንግድ ምዝገባ ምስ ወረቀት፤ ቲን ነበር ያላቸው፣
  2. የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉበትና ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. ተጫራ ለጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመፈል ከመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የግዥ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት 7 ፎቅ መግዛት ይችላሉ፤
  4. የሚያቀርቡት እቃ ዋጋ ከብር 20,000 (ሀያ ሺህ ብር) በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና በአነስተኛና ጥቃቅን የተደራጀ ከሆነ ቲእቲ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወቀረት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. በጨረታ ላይ ያወጣናቸው እቃዎች በሙሉ ኦርጅናል እና ጥራቱን የጠበቀ ሆነው ማቅረብ የሚችሉ፣
  6. ተጫራቾች የጨረታ ፖስታ በሚያስገቡበት ጊዜ ለተወዳደሩበት ዕቃ ልዩ ሳምፕል የሚያቀርቡ መሆን ይኖርባቸዋል፣
  7. ተጫራቾች ያሸነፉዋቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት /ቤት ድረስ ማምጣት አለባቸው፣
  8. ተጫራቾች ለገዙት ሰነድ ብቻ የሚወዳደሩበትን ዋጋ ቫት በመጨመር በስም የታሸጉ ኤንቨሎፕ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት በመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የግዥ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት 7 ፎቅ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፣
  9. ተጫራቾች የጨረታውን ማስከበሪያ 2% በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል ወይም በሚያቀርቡት እቃዎች ማቅረብ አለባቸው
  10. ተጫራቾች የጨረታው ሸናፊ ሆነው ውል የተቸውን እቃዎች በአጠቃላይ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ ማስያዝና ከቢሮው የግዥ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የውል ስምምነት መፈጻም ይኖርባቸዋል፣
  11. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ የጨረታው አከፋፈት ላይ ለመገኘት ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 430 ሰዓት ይከፈታል፣
  12. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  13. ጨረታው ከተዘጋ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፣

ድራሻ፡- ሃያ ሁለት በሚወስደው መንገድ ለም ሆቴል አለፍ ብሎ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ህንፃ 7 ፎቅ ቀረባቸሁ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 

በለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111562305 ደው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ

 

Save Tender