የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት የድሬዳዋ ምድብ 1ኛ ፍትሐብሔር ችሎት:የጨረታ ማስታወቂያ
በፍ/ባለመብት ወ/ሮ እሌኒ ተከስተ ፀጋዬ እና በባለዕዳ ወ/ሮ ብርሃን ከበደ አየለ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በመዝገብ ቁጥር 03633 የተሰጠውን ውሳኔ ለማስፈፀም በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 02 የሚገኘው እና ቁጥሩ መል/ለ/3642 በሆነው የይዞታ ማረጋጋጫ የምስክር ወረቀት በተመዘገበው ቦታ ላይ ያረፈው ቤት በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 102,009.568.50 (አንድ መቶ ሁለት ሚሊዮን ዘጠኝ ሺ አምስ
የድሬዳዋ ምድብ የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት 1ኛ ፍትሐብሔር ችሎት በፍ/ባለመብት ወ/ሮ እሌኒ ተከስተ ፀጋዬ እና በፍ/ባለዕዳ ወ/ሮ ብርሃን ከበደ አየለ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በመዝገብ ቁጥር 03533 የተሰጠውን ውሣኔ ለማስፈፀም በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 02 የሚገኘው እና መል/ሊ/3642 በሆነው የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በተመዘገበው ቦታ ላይ ያረፈው ቤት በጨረታ አወዳድሮ በሀራጅ መሸጥ አ
በፍ/ባለመብት ወሮ ሃና በቀለ መንገሻ እና በፍ/ባለዕዳ አቶ ብርሃኑ ድንቄ ዶራ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በድሬዳዋ ከተማ በቀበሌ 04 ክልል ውስጥ የሚገኘው የቤት ቁጥሩ 0580 የሆነ ቤት እና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ በሐራጅ መሸጥ አስፈልጓል፡፡
የድሬዳዋ ምድብ የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ፍትሐብሔር ችሎት በፍ/ባለመብት እነ አቶ አጂቦ መሀመድ /6 ሰዎች/ እና በፍ/ባለዕዳ ወ/ሮ ዘሀራ መሀመድ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በመዝገብ ቁጥር 94431 የተሰጠውን ውሣኔ ለማስፈፀም በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 07 ላይ ያለ 3 ቤቶች የሆነ ቤት እና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የድሬዳዋ ምድብ የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ፍትሐብሔር ችሎት በድሬዳዋ ከተማ በቀበሌ 04 ክልል ውስጥ የሚገኘው በካራማራ ሣይት የቤት ቁጥሩ A-132 የሆነ ቤት በጨረታ አወዳድሮ እንዲሸጥ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ላይ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።
በፍ/ባለመብት ወ/ሮ ፍሬህይወት ሉሉ ኪዳኔ እና በፍ/ባለዕዳ አቶ ኤርሚያስ አባተ አስፋው መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በመዝገብ ቁጥር 86410 የተሰጠውን ውሣኔ ለማስፈፀም በ 12/1/2015 ዓ.ም በዋለው ችሎት ውሳኔ ያሳረፈበት በድሬዳዋ አስተዳደር ቀበሌ 02 አስተዳደር ውስጥ የሚገኝ እና በቤት ቁጥር Qim2-0167 የሚታወቀው መኖሪያ ቤት በብር 204,389.74 /ሁለት መቶ አራት ሺህ ሶስት መቶ ሰማንያ ዘጠኝ ብር ከ74/100/ እንዲሸጥ የታዘዘ በመሆኑ ታህሳስ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በጨረታ አወዳድሮ በሀራጅ መሸጥ አስፈልጓል፡፡
የድሬዳዋ ምድብ የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ፍትሐብሔር ችሎት በድሬዳዋ ከተማ በቀበሌ 04 ክልል ውስጥ የሚገኘው የካርታ ቁጥሩ 3053 የሆነ ቤት እና ቦታ መነሻ ግምቱ ብር 1,118.098.33 /አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ አስራ ስምንት ሺህ ዘጠና ስምንት ብር ከ33/100/ በጨረታ አወዳድሮ እንዲሸጥ ፍ/ቤቱ አዟል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ላይ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።