በአማራ ብሔራዊ ክልል መንግሥት ጤና ጥበቃ ቢሮ የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የፅዳት እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በ 2018 በጀት ዓመት ለሆስፒታሉ አገልግሎት የሚውሉ የህክምና መሳሪያዎችንና ስፔር ፓርት ግዥ፣ ለሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት የሚውል ለአንድ አመት ውል ይዞ የሚሰራ ሰርቪስ መኪና ኪራይ፣ የፍሳሽ ቆሻሻ መምጠጫ (ማንሻ) መኪና ኪራይ እና እሳት አደጋ መከላከያ ጥገናና ሙሌት ስራ ከሚመለከታቸው አካላት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።
የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ የላብቶሪ ሪኤጀንቶችንና ሳፕላይስ እንዲሁም የተለያዩ የህትመት ሥራዎችን ከሚመለከታቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።
በአማራ ብሄራዊ ክልል መንግስት ጤና ጥበቃ ቢሮ የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተለያዩ እቃዎችን/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በ2017 በጀት ዓመት ለተለያዩ ክፍሎች ለህሙማን አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን አቅርቦቶች ከሚመለከታቸው አካላት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡
የፈለገ ህይወት ሪፈራል ሆስፒታል በ2016 እና 2017 በጀት ዓመት ለአገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የዕዳት እቃዎች፣ የህከምና መሣሪያዎች፣ ፈርኒቸሮች፣ የተለያዩ የህትመት ሥራዎችና ፍራሽ ማንኛውም ግብርና ታክስ ጨምሮ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ ድርጅቶችን ይጋብዛል፡፡
የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለህሙማን አገልግሎት የሚውሉ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የኦፕራሲዮን ልብስ፣ የኦፕራሲዮን ጫማ፣ የውሃ፣ የኤሌክትሪክና የሁለገብ ጥገና እቃዎች፣ መድሃኒት ሪኤጀንትና ሳፕላይስ፣ የመኪና ጎማ ፣ የተለያዩ የፈርኒቸር እቃዎች ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊዉ ድርጅት ለመግዛት ይፈልጋል