Tender Detail

Tender Details


የልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀ/ል/ጽ/ቤት የአስተዳደርና ፋይናንስ ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የተለያዩ ነገሮች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 01/2017

 

የግልፅ ጨረታ ዙር 01/17 በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ///ቤት የአስተዳደርና ፋይናንስ /ቤት የመንግስት ግዥና አስተዳደር ቡድን ግዥ ግልፅ ጨረታ

  • ሎት 1 የጽህፈት መሳሪያዎች ግዥ
  • ሎት 2 የፅዳት ዕቃዎች ግዥ
  • ሎት 3 ኤሌትሮኒክስ ዕቃዎች ግዥ
  • ሎት 4 የተለያዩ ፈርኒቸርና የቢሮ ዕቃዎች ግዥ
  • ሎት 5 የደንብ ልብስ ግዥ
  • ሎት 6 የተለያዩ የመኪና አገልግሎት ኪራይ
  • ሎት 7 የታሸገ ማዕድን ውሃ 0.6 ሊትርና የተዘጋጀ ቆሎ ግዥ
  • ሎት 8 ልዩ ልዩ የህትመት ሥራዎች የአገልግሎት ግዥ
  • ሎት9 መድረክ ማስዋብና የዲጄ መዝናኛ፣ የመድረክ መሪ፣ ኮፊ ሴሪሞኒና የድንኳን ኪራይ የቀን አገልግሎት ግዥ
  • ሎት 10 የተሽከርካሪ የመኪና ባትሪ ድንጋይና የመኪና ልብስና ጌጣጌጥ የመኪና ጎማ ግዥ
  • ሎት 11 የተለያዩ ሽልማት እቃዎች
  • ሎት 12 የሠራተኞች የካፍቴሪያ ግብዓት ግዥ

በዚህም መሰረት - በጨረታ መወዳደር ፍላጎት ቸው ማሟላት የሚገባቸው

  • የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድና በሚወዳደሩበት መስ ከንግድ ፈቃዱ ጀርባ ገላጭ መሆን አለበት፤ የግብር ፈያ መለያ ምዝገባ ሰርተፊኬት፤ ተጨማሪ 15% እሴት ታክስ ሰብሳቢ ምዝገባ፤ በአቅራቢዎች ዝርዝር ቀጥታ ከዘርፉ ጋር የተጣጣመ ምዝገባ ኮፒ ሠርተፍኬቶች እንዲሁም ምግብ ለሆኑት በምግብ መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ወቅታዊ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ያለው፣ የሚያቀርባቸው ማስረጃዎች ግልፅና ተነባቢ መሆን አለበት በእነዚህ ኮፒ ማስረጃዎች የድርጅትዎ ማህተም ከጀርባው ይደረግበት፡፡
  • ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት አንስቶ በተከታታይ 10 የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ/ በመፍል ልደታ ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስ አስተዳደርና ፋይናንስ /ቤት 6 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 605 የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይቻላል፡፡ እንዲሁም በጥቃቅንና አነስተኛ የምትጫረቱ ተጫራቾች ሰነዱን የምታገኙት የልደታ ፍለ ከተማ አስተዳደር አዲሱ ህንፃ አስተዳደርና ፋይናንስ /ቤት 6 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 605 ነው
  • ተጫራቾች ለተወዳደሩበት ሎት የጨረታ ማስከበሪያ በመስሪያ ቤታችን ስም በልደታ ፍለ ከተማ ፐብሊከ ሰርቪስ የሰው ሀብት ልማት /ቤት የአስተዳደርና ፋይናንስ /ቤት የመንግስት ግዥና አስተዳደር ቡድን ስም ሲፒአ ሰርተው ኒካል አርጅናል ተበሎ በተሰየመው ፖስታ ማስገባት አለባቸው፡፡ ሲፒ ሲያሰሩ በሚወዳደሩበት በድርጅት ስም እንዲያስገቡ
  • በሎት 1 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ሎት 2 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ሎት 3 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000 ሎት 4 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ሎት 5 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ሎት 6 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ሎት 7 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ሎት 8 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 15,000 ሎት 9 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000 ሎት 10 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 40,000 ሎት 11 የጨረታ ማስከበሪያ 40,000 ሎት 12 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000 እየገለፅን ሎቶችን ጠቅልሎ ሲፒአ ማሰራት ከውድድር ውጪ ስለሚያደርግዎ ሲያሰሩ በእያንዳንዱ ሎት በመለየት ለየብቻ ሲፒአ ያሰሩ፡፡ በተጨማሪ የጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት ከሚመለከተው ተቋም ኦርጅናል ወቅታዊ የድጋፍ ደብዳቤ ከሰነዳቹ ጋር ማያያዝ አለበት፡፡
  • ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት አንስቶ በተከታታይ 10 የሥራ ቀናት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሲያስገቡ የሚወዳደሩበትን የሎት ቁጥር መጥቀስና ፋይናንስ ከሆነ ፋይናንስ ኦርጅናልና ኮፒ፤ ቴክኒክ ከሆነ ቴክኒክ ርጅናልና ኮፒ፤ በማለት በሁለት ኤንቨሎፕ የሚከቱበት ፖስታ ላይ የሎት ቁጥሩንና ኦርጅናልና ኮፒ በመፃፍ እንዲያስገቡ እያሳሰብን ሲፒኦ ቴክኒካል ኦርጅናል ብለው በለዩት ፖስታ ውስጥ ይከተቱ፡፡
  • ተጫራቾች የጨረታ ሳጥኑ ከመከፈቱ በፊት ለተወዳደራችሁበት ናሙና ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ነገር ግን ቴክኒ በሚለው ፖስታ ውስጥ የዋጋ ዝርዝር ሳይጨመርበት ሌሎች ተፈላጊ ማስረጃ መቅረብ ሲኖርበት ለሚወዳደሩ ቀጥተኛ ባለሙያና ብቃታቸውን የሚገልፅ ከሚመለከታቸው የመንግስት ተቋም ማስረጃ ማያያዝ ይጠበቅባቸዋል እንዲሁም በመስክ ጉብኝት ጊዜ ለሚመለከታቸው ተባባሪ በመሆን ገለፃ ማድረግ ይጠበቃል
  • የጨረታው ሰነድ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በተዘጋጀው ሳጥን እስከ ቀኑ 1100 እንዲያስገቡ እያስታወስን በዕለቱ 1100 የጨረታ ሳጥኑ የሚታሸግ ሲሆን የመፈቻው ቀን 11ኛው ቀን ሲሆን ነገር ግን ቅዳሜና እሁድ ወይም በብሄራዊ በዓል አማካኝነት ዝግ ከሆነ በማግስቱ ከጠዋቱ 400 ሰዓት 6 ፎቅ አስተዳደርና ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 605 ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል የተጫራች ወይም ወኪል አለመኖር ጨረታው ከመከፈት አያግደውም፡፡
  • ከመስሪያ ቤታችን የዝዙት የጨረታ ሰነድ ውስጥ ፍል 4 ላይ በተዘረዘሩት ላይ ዋጋ እንዲሞሉ እያሳሰብን ነገር ግን ከመ/ቤታችን ቅፅ ውጪ የሞሉት ሰነድ ከውድድር ውጪ ይደረጋል፡፡ እንዲሁም በሰነዱ ውስጥ ምንም አይነት ሌላ ፅሁፍ መፃፍ የለባቸውም።
  • የዘገየ ጨረታ እና በጨረታ ፈቻ ላይ ያልተነበበ ፅሁፍ በእርሳስ የተፃፈ ተቀባይነት የለውም፡፡
  • አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች በራሱ ትራንስፖርት ለግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት ድረስ ያቀርባል።
  • መስሪያ ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ ሙበቱ የተጠበቀ ነው።
  • አሸናፊ ወይም የተመረጠ ተጫራች ተፈፃሚ የሚሆነው በውላቸው ስምምነት መሠረት ነው፡፡

ማስታወሻ፡- በጨረታው ተካፋይ ከሆኑ ተፈላጊ ሰነዶች ፖስታ ውስጥ ከመተትዎ ከጨረታ ሰነዱ ጋር የመጀመሪያው ገፅ ላይ የሚገኘውን ማስታወሻ በትኩረት ይመልከቱ፡፡ ወይም ፐብሊከ ሰርቪስ የሰው ሀብት ልማት /ቤት የአስተዳደርና ፋይናንስ /ቤት የመንግስት ግዥና አስተዳደር ቡድን 6 ፎቅ በአካል ቀርበው መረጃ ማግኘት ይችላሉ በተጨማሪ በስልክ ቁጥር 0118-55-25-49 ደውለው መረዳት ይችላሉ

አድራሻችን - የልደታ ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስ የሰው ሀብት ልማት /ቤትና አስተዳደርና ፋይናንስ /ቤት 6 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 605 ነው ልደታ ኮንዶሚኒየም በላይ አጠገብ የሚገኘው

 

ደታ ክፍ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስ የሰው ሀብት ልማት /ቤትና አስተዳደርና ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender