ሲዳማ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት ለሥራ የሚፈልጋቸውን የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና ካሜራ አክሰሰሮች እና Server በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ሲዳማ ብሮድካስትንግ ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት በሲዳሚኛ ቋንቋ በሲዳማ ቴሌቪዥን የሚተላለፍ ተከታታይ ክፍሎች ያሉትን አዝናኝና አስተማሪ ተከታታይ የቴሌቪዥን ስትኮም ድራማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ሲዳማ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት ኮርፖሬሽኑ ለሥራ የሚፈልጋቸውን ሞተር ሳይክሎች /በነዳጅ የሚሠሩ በኤሌክትሪክ የሚሠሩ/ በሁሉቱም አማራጮች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የሲዳማ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በ2018 በጀት ዓመት ኮርፖሬሽኑ ለሥራ የሚፈልጋቸውን ሎት 1. የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና ካሜራ አክሰሰሮች ሎት 2 Server በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ሲዳማ ብሮድካስትንግ ኮርፖሬሽን በ2017 በጀት ዓመት ኮርፖሬሽኑ ለሥራ የሚፈልጋቸውን ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችንና የቪድዮ ካሜራ አክሰሰሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ሲዳማ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በ2017 በጀት ዓመት ኮርፖሬሽኑ ለሥራ የሚፈልጋቸውን ሞተር ሳይክሎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ሲዳማ ብሮድካስትንግ ኮርፖሬሽን በሐዋሳ ከተማ ባስገነባነው ህንጻ ፓሰንጀር ሊፍት G-6 በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስገጠም /ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡
ሲዳማ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በ2017 በጀት ዓመት ኮርፖሬሽኑ ለሥራ የሚፈልጋቸውን የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፤ ሞተር ሳይክሎች እና የተለያዩ ዓይነት የመኪና ጎማዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።