በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የስልጤ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለስልጤ ለዞኑ ባህል ቱሪዝም መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት ሼድ ግንባታ ለማሠራት በመስኩ የተሰማሩ ማኅበራትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል።
የስልጤ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2018 በጀት አመት ለሴክተር መስሪያ ቤቶች በኤሌክትሪክ ቻርጅ የሚሰራ ሞተር ሳይክል ግዥ በዘርፉ የተሰማሩ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የስልጤ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2018 በጀት አመት ለሴክተር መስሪያ ቤቶች የሞተር ሳይክል፤ የኤሌክትሮኒክስ እና የፈርኒቸር ግዥ በዘርፉ የተሰማሩ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ በሎት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ከልል መንግሥት የስልጤ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ለሚያስገነባው የወራቤ ስቴዲያም ትሪቡን ግንባታ ለማስገንባት በመስኩ የተሰማሩ ተቋራጮችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የስልጤ ወረዳ ፋይናንስ Canon 5D mark lV ካሜራ ከነሙሉ መሸከሚያው በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በማ/ኢ/ክ/መ የስልጤ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2017 በጀት አመት ለሴክተር መስሪያ ቤቶች የሚሆን የደንብ ልብስ በግልጽ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የስልጤ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለዞኑ ውሃ ማእድንና ኢነርጂ መምሪያ ፓምፕና ሞተር ከነሙሉ አክሰሰሪው እና የውሃ ቱቦ ከነመገጣጠሚያው በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በማዕ/ኢ/ሕ/ክ/መ የስልጤ ዞን ፋ/ል/መምሪያ በ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ የቤት ክዳን ቆርቆሮና ሚስማር በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የስልጤ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2017 በጀት አመት ለሴክተር መስሪያ ቤቶች የሚሆን የመኪና ጎማ በግልጽ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ።
በማ/ኢ/ክ/የስልጤ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2017 በጀት ዓመት ለዞኑ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ሞተር ሳይክሎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።