በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ ስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል በግቢው ውስጥ የሚገኘውን ባለ18 ባትራ የዳቦ ቤት መጋገሪያ ከነሙሉ እቃው፣ ከመጋገሪያ እና መሸጫ ሱቁ ብቃትና ፈቃድ ያላቸውን አካላት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማዕከል ለ2018 ዓ.ም የስፖርት ትጥቆች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የስፖርት ምክር ቤት የ2016-2017 ዓ/ም የሂሳብ ሰነድ ኦዲት ለማስደረግ በማስፈለጉ በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ አገልግሎቱን ማሰራት ይፈልጋል በመሆኑም ከታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ ።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ ስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማዕከል በግቢው ውስጥ የሬስቶራንት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረውን 164.3 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውን ንግድ ቤት ለሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ለ3 ዓመት ማከራየት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ሥልጠና ማዕከል ለ2018 ዓ.ም ለጂም አገልግሎት የሚውሉ ማሽኖች መለዋወጫ ግብዓቶች እና የስፖርት ትጥቆች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ለ2018 ዓ.ም ለሬስቶራንት አገልግሎት የሚውል የምግብ እቃዎች እና ጥሬ ግብዓቶችና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ለ2018 ዓ.ም ለሬስቶራንት አገልግሎት የሚውሉ የምግብ ግብዓቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ ስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ለስፖርት ባርና ሬስቶራንት አገልግሎት ላይ የሚውል 164.3 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውን ንግድ ቤት ለሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ለ3 አመት ማከራየት ይፈልጋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ስር የሚገኘው የራስ ኃይሉ የስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል 133.04 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውን ካፌ ማእከሉ አሁን ከሚሰጠው የሬስቶራንት አገልግሎት በተለየ መልኩ ለስፖርት ባርና ሬስቶራንት መስራት ለሚፈልግ ተጫራች በጨረታ አወዳድሮ ለ3 አመት ማከራየት ይፈልጋል።