በአምቦ ሪጅን ስር በተለያዩ ቦታዎች- አምቦ፤ ወሊሶ፣ ቱሉ ቦሎ፤ ሰደን ሶዶ፤ ባኮ፤ እና ጌዶ ተከማችተው የሚገኙ ተቀቅለው ያገለገሉ የእንጨት ምሶሶዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እምቦ ረጅን የቀላልና ከባድ ተሽክርካሪዎች ጎማ (Light and Heavy Vehicle Tyre) እና ሞተር ሳይክል ጎማ Motor Bike /Tyre ግዥ በግጽ ጨረታ አወዳድሮ በግዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች ላይ ለመግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አርባምንጭ ሪጅን ጽ/ቤት ለሠራተኞች የደንብ ልብስ ለማሰፋት የስፌት አገልግሎት ግዥ ለመፈፀም ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን የተቃጠሉ ትራንስፎርመሮችን ባሉበት ሁኔታ በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን የኤሌክትሮኒከስ (Electronics) ዕቃ እና የተለያዩ ቶነሮች (Toners) ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች ላይ ዕቃውን ለመግዛት የፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን የሆኑ አሮጌ ጎማዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን የአምቦ ሪጅን ፅ/ቤት በስሩ ለሚገኙ ለሃያ ሶስት (23) አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ለአምቦ፣ ባኮ፣ ቢሎቦሼ፣ ዋዩ፣ ሰዮ፣ ኢጃጂ፣ ጉደር፣ ሸነን፣ ድሬኢንጪኒ፣ ሆርማት፣ ጊንጪ፣ ጀልዱ፣ ካቺሲ፣ አቡና፣ አዲስ አለም፣ ባንቱ፣ ቡሳ፣ አመያ፣ ወሊሶ፣ ስልክአምባ፣ ቱሉቦሎ፣ሰደንሶዶ ጌዶ እና አምቦ ሪጅን ጨምሮ ለሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች የሚውል የተለያዩ 4 (አራት) አይነት የሰራተኞች ደንብ ልብስ ስፌት አገልግሎት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች ላይ አገልግሎቱን ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን የአምቦ ሪጅን ፅ/ቤት ለሥራ ኃላፈዎች እና ሠራተኞች የሚውል የተለያዩ 6 (ስድስት) አይነት የሰራተኞች ደንብ ልብስ ስፌት አገልግሎት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች ላይ አገልግሎቱን ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን የሆኑ ንብረቶች ብረታ ብረቶችን፤ አሮጌ ጎማዎች እና ባዶ በርሜሎችን ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን የቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎች ጎማ /Light and Heavy Vehicle Tyre/ እና ሞተር ሳይክል ጎማ /MotorBike Tyre/ ግዥ እና የእስቴሽነሪ /Stationary/ ዕቃዎች ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች ላይ ለመግዛት ይፈልጋል።