The Ethiopian Trading Businesses Corporation Directorate of Procurement and Property Management now invited sealed bids from eligible and Firms/Bidders for the Procurement of Feasibility Study for the establishment of Jute ET- Bags Manufacturing Factory.
የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ንፋስ ስልክ ላ/ክ/ከተማ ካዲስኮ አካባቢ የሚገኘውን እና ቀደሞ ለግዥ ማማከር ንግድ ስራ ዘርፍ ለቢሮ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረውን ባለ 2 ወለል (G+2) ህንፃ ባለበት ሁኔታ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ላላቸው ድርጅቶች በየሁለት ዓመቱ በሚታደስ ውል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ስራዎች ኮርፖሬሽን ኮርፖሬሽናችን ሳሪስ በሚገኘው ግቢ ውስጥ ያሉትን ያለገሉ ብረታ ብረቶች፣ ንቃይ ቆርቆሮች እና ቁርጥራጭ የተሽከርካሪና ሌሎች ብረታ ብረቶች ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ላላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
Ethiopian Trading Businesses Corporation Transport & Logistics Service Sector invites sealed bids for construction works at Saris Mechelkot.
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ለማንቃሳቀስ የምርት መያዣ ፕላስቲክ ሳጥን ግዥ የመንግስትን ግዥ መስፈርቶች የሚያሟሉ እና በዘርፉ ከተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የትራንስፖርትና ሎጀስቲከስ አገልግሎት ዘርፍ እሀል፣ የጥራጥሬና የቅባት እህል፣ ሸቀጣሸቀጥ፣ ዘይት፣ ስኳር፣ ቡና እና አትከልትና ፍራፍሬ ምርቶች ግዥ በትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩ አቅራቢዎችን በጨረታ በማወዳደር ግዥዉን መፈጸም ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የስንዴ ምርት ግዥ በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎችን በጨረታ በማወዳደርግዥውን መፈጸም ይፈልጋል።
Ethiopian Trading Businesses Corporation has allocated funds to be used for Procurement PROVISION OF CUSTOMER SATISFACTION SURVERY SERVICES (Non-Consultancy Service).
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለህብረተሰቡ በሚደርሱ የእሀል አቅርቦቶች ላይ እሴት በመጨመር ለሸማች ማህበረሰብ ለማሰራጨት የእህል መፍጨት አገልግሎቱን የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ለአንድ ዓመት ውል በማስፈረም አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም የመንግሥትን ግዥ መስፈርቶች የሚያሟሉ እና በዘርፉ ከተሰማሩ ሕጋዊ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለህብረተሰቡ በሚደርሱ የአህል አቅርቦቶች ላይ እሴት በመጨመር ለሸማች ማህበረሰብ ለማሰራጨት የእህል መፍጨት አገልግሎቱን የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ለእንድ ዓመት ውል በማስፈረም አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም የመንግስትን ግዥ መስፈርቶች የሚያሟሉ እና በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤት የሚገኘውን የሠራተኛ መዝናኛ ክበብ በውስጡ የሚገኙ የመስሪያ ቁሳቁሶች (ፍሪጅ፣ ማብሰያ ማሽን፣ ወንበር፣ ጠረጴዛ የመሳሰሉትን አካቶ) በኪራይ አገልግሎቱን የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ለአንድ ዓመት ውል በማስፈረም አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም የመንግስትን ግዥ መስፈርቶች ከሚያሟሉ እና በዘርፉ ከተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የእህልና ቡና ንግድ ዘርፍ መጠኑ 200,000 ኩ/ል 1ኛ ደረጃ በቆሎ በአዲስ አበባ ፣ አዳማ ፣ መቀሌ ነቀምት እና ሻሸመኔ መጋዘን የሚገኝ ሲሆን ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ላላቸው ድርጅቶች ብቻ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ለማንቃሳቀስ የምርት መያዣ ፕላስቲክ ሳጥን ግዥ የመንግስትን ግዥ መስፈርቶች የሚያሟሉ እና በዘርፉ ከተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በተለያየ ጊዜያት ኤከስፖርት ለሚያደርጋቸው እና ለአገር ውስጥ ግብይት ምርቶች መያዥያነት የሚውሉ የተለያዩ መጠን ያላቸውን የፕላስቲክ ከረጢቶች የመንግስትን ግዥ መስፈርቶች የሚያሟሉ እና በዘርፉ ከተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
Invitation for Bids (IFB) Tender No. ET-ETBC-PCSU/LAMC/NCB/002/2024