የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ሎት 1 የቆርቆሮ አጥር ግንባታ የእጅ ዋጋ ግዥ፣ ሎት 2 የቆርቆሮ አጥር ግንባታ እና ሌሎች ማቴርያል ወይም እቃዎች ግዥ፣ ሎት 3 የባህርዛፍ ሽያጭ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ሎት1 የጽሕፈት መሣሪያ፣ ሎት 2 የጽዳት እቃዎች፣ ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ፣ ሎት 4 የደንብ ልብስ እቃዎች፣ ሎት 5. የስፖርት ማሠልጠኛ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአብክመ የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ሎትı ለማህበረሰብ ት/ቤት የአጥርሥራ ሎት2 ለጎንደር ትም/መለ/ከ/ስርጭት የመኪና መለዋወጫ እቃ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት እና መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች ማምረቻ ድርጅት የተለያዩ, እቃዎችን ግዥ ሎትı የኮንስትራከሽን እቃዎች ሎት 2 የጽህፈት መሳሪያ ሎት 3 የጽዳት ሎት 4 የኤሌከትሮኒክስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
በአብክመ የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ የመኪና መለዋወጫ እቃዎች ግዥ ስራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአብክመ የጎንደር መም/ትም/ኮሌጅ ለኮሪዶር ልማት የቢሮ አድሳት የግንባታ ግዥ ሥራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡
የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ሎት 1 የተማሪ ወንበር እና ጠረጴዛ ጥገና የእጅ ዋጋ 1 ሎት 2 የወንበር እና የጠረጴዛ መስሪያ ማቴርያል እቃ አቅርቦት ግዥ፣ ሎት3 የተማሪዎች የእጅ መታጠቢያ ስራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በአብከመ የጎንደር መም/ትም/ኮሌጅ ለጎንደር ትምህርት መሳሪያዎች ክዘናና ስርጭት ማእከል የመኪና መለዋወጫ እቃ ለ2ኛ ጊዜ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የጎንደር መም/ትም/ኮሌጅ የመምህራን መኖሪያ ቤት የሳኒተሪ ጥገና ስራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በአብክመ የጎንደር መም/ትም/ኮሌጅ ለጎንደር ትምህርት መሳሪያዎች ክዘናና ስርጭት ማእከል የመኪና መለዋወጫ እቃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ የመምህራን መኖሪያ ቤት የሳኒተሪጥገና ስራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።