የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋይናንስ መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድውን ደረጃ የሚመጥነውንሆኑ በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች መካከል አጫርቶ ማሰራትን ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ መምሪያ ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት በታቀደው መሰረት የከባድ ተሽከርካሪ መኪና መለዋወጫ እና የጋራዥ አላቂ ዕቃዎች ግዥ ለመፈጸም በግልጽ ጨረታ በማወዳደር በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው አቅራቢዎች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ጨረታ ማስታወቂያ የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል መምሪያ ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት በታቀደው መሠረት ለምከር ቤት አዳራሽ የማርግዳ ስከሪን(WAL SCREEN INDOOR) እና ጀነሬተር 30KPA እና ከዛ በላይ በአድስ ዘመን ጋዜጣ ማስታውቂያ አወዳድሮ በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት ፈርኒቸር ማለትም ለአዳራሽ ደረጃ የጠበቀ ወንበር/Imported high qualty aluminum Sheraton Chair ለመግዛት በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ፈቃድ ካለው አቅራቢዎች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/መምሪያ የሀዋሳ ከተማና መሠረተ ልማት መምሪያ በኮሪዶር ልማት የተገነቡ ካፈዎችንና ሱቆችን ለማከራየት ስለተፈለገ በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው አቅራቢ ድርጅችች ማህበራት/ግለሰብ መካከል በጨረታ አወዳድሮ ግዥውን ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ለሚያለማው አረንጓዴ ልማት እንክብካቤ ሥራ ክሎት 051/2018 እስከ ሎት 148/2018 ድረስ ያሉት 98 ሎቶች ለማሰራት ያስፈለገ በመሆነ በተዘጋጀው ዲዛይን መሠረት በዘርፉ ከተደራጁ ማህበራት መካከል በጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ ጤና መምሪያ ጀነሬተር እና ሊፍት (elevator) ለመግዛት በ2018 በጀት ዓመት በታቀደው መሠረት በአድስ ዘመን ጋዜጣ ማስታወቂያ አወዳድሮ በዘርፉ ፈቃድ ካለላቸው ድርጅቶች መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ትምህርት መምርያ በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት የሞንቶሶር መማሪያ ቁሳቁስ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ ከተማና መሠረተ ልማት መምሪያ በተለያዩ ከ/ ከተሞች ውስጥ ለመንገድ ዳር መብራት ጥገና አገልግሎት የሚሆኑ ኤሌክትሪክ ኬብሎችና ብረከሮች ግዥ በ2018 በጀት ዓመት በታቀደው መሠረት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ማስታወቂያ በዘርፉ ፈቃድ ካለው ድርጅቶች መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ ኢ/ል/መምሪያ ለሀዋሳ ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት የነባር ጎርፍ መውረጃ ቦይ ጠረጋ ሥራ በጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/መምሪያ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ የከተማ መንገድ ልማት ሥራዎችን ለማከናወንና ሬዳሽ ለማምረት ማሽነሪዎችንና ገልባጭ መኪናዎችን በኪራይ ለማሰራት በ2018 በጀት ዓመት በታቀደው መሰረት የአገልግሎት ግዥ ለመፈጸም በግልጽ ጨረታ በማወዳደር በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው አቅራቢዎች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ ጤና ለአላሙራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የላውንደሪ ማሽን ግዥ በ2018 በጀት ዓመት በታቀደው መሠረት በአድስ ዘመን ጋዜጣ ማስታወቂያ አወዳድሮ በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ከተማ ፋይናንስ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል በግልጽ ጨረታ ግዥ ለመፈጸም በዘርፉ ህጋው ፈቃድ ካላቸው አቅራቢ መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ መምሪያ ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት የካሜራ ግዥ እና ኢንስታሌሽን እንዲሁም የካሜራ አክሰሰሪ ግዥ ለመፈፀም፤ በዘርፉ የተሰማሩትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ እንስሳት ሀብት ልማት መምሪያ የዶሮ ጫጩትን ግዥን ለመፈጸም ያስፈለገ መሆኑ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ማስታወቂያ አወዳድሮ በዘርፉ ፈቃድ ካለው ድርጅት/ ማህበራት መካከል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/መምሪያ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ሥር የሚገኙ የገጠር ቀበሌ ተደራሽ ሥራዎችን ቀበሌን ከቀበሌ የሚያገናኙ የመንገድ ሥራ በሀዌላ ቱላ ቀበሌያት ለማሰራት በ2018 በጀት ዓመት በታቀደው መሰረት ግዥ ለመፈጸም በግልጽ ጨረታ በማወዳደር በየዘርፉ ፈቃድ ካላቸው አቅራቢዎች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ባህል፤ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ካቀዳቸው ግዥዎች መካከል አንዱ ለሀላፊዎችና ስፖርት ባለሙያዎች የስፖርት ትጥቅ ግዥ ለመፈጸም በግልጽ ጨረታ በማወዳደር በዘርፉ ፈቃድ ካለው አቅራቢ ተጫራቾች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/መምሪያ ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ለ23ቱም ሴክተር መስሪያ ቤቶች በ2018 በጀት ዓመት በታቀደው መሰረት የህትመትና የፈርኒቸር ግዥ ለመፈጸም በግልጽ ጨረታ በማወዳደር በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው አቅራቢዎች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/መምሪያ የከተማ አስተዳደሩ በ2018 በጀት ዓመት ለሁሉም ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል የደንብ ልብስ ግዥ ለመፈጸም በግልጽ ጨረታ በማወዳደር በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው አቅራቢዎች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት ለተለያዩ የከባድ ማሸነሪዎችና ተሸከርካሪዎች መለዋወጫ ዕቃዎችና ለመግዛት የቄራ መኪናዎች የቦድ ዕድሳትና ጥገና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ያስፈለገ በመሆኑ በዘርፉ ህጋዊ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡