የኢትዮጵያ ፖስታ ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎች እና ሌሎች እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥና መግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች ከሎት 1 እስከ ሎት 3 ከታች የተጠቀሱትን የጨረታ አይነቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
Ethiopian Post invites all interested and eligible bidders for the Supply, Installation, Configuration, Testing, and Commissioning of Inverter Battery with Lithium-Ion Battery Storage.
የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች ሎት 1 ላይ የተጠቀሱትን የጨረታ አይነቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ሽያጭ ለመፈፀም ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሰውን አንጸባራቂ ፒፕስ በጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሰውን የፕሮሞሽን ማስታወቂያ ስራ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ፖስታ የድርጅቱ ንብረት የሆነ በተለያዩ ሳይቶች የሚገኙ የኮንዶሚኒየም ቤት ኪራይ የብርድ መከላከያ ጃኬት፤ የተሽከርካሪ የጥገና የጋራዥ አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እና ማከራየት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን የግዥ አይነቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጽያ ፖስታ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን የግዥ አይነቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡
የኢትዮጵያ ፖስታ በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የተለያዩ ያገለገሉ የተለያዩ ማሽኖች፣ የቴክኖሎጂ እቃዎች ካዝናዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል ።
የኢትዮጵያ ፖስታ በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ራክ /Back እና የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ /Divider/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ፖስታ በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የተለያዩ የመኪና መለዋወጫዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በአዲስ አበባ ውስጥ ለንግድ ሥራ አገልግሎት የሚውሉ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን እና 4ኪሎ ፖስታ ቤት 4ኛ ፎቅ ለመከራየት ፍላጎት ያላቸውን ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ፖስታ ድርጅት ከዚህ በታች በሰንጠረዡ ውስጥ በየሎቱ እንደተቀመጠው የግዥ ፍላጎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ፖስታ በ2017 በጀት ዓመት የቴሌቪዥን ማስታወቂያ ሥራ የሚሠሩ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ፖስታ የተሽከርካሪ ወንበሮች እና የድርጅቱ አርማ የታተመበት የአበባ መትከያ (ፋይበር ግላስ ) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ፖስታ ለ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የዕቃ ማመላለሻ ዋግነር በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ፖስታ ለ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት የግዥ አይነቶች ሎት (Lot) መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ፓስታ በ2017 በጀት ዓመት በተለያዩ ክልል ከተሞች ላይ ህንጻ ለማስገንባት ደረጃ 1 የሆኑ የህንፃ ግንባታ አማካሪ ተቋማትን በጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል።