በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በሸካ ዞን የቴፒ ከተማ ውሃ አገልግሎት ድርጅት ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት የተለያዩ ቧንቧና መገጣጠሚያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በጅማ ዞን የኦሞ ቤየም ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 ዓ.ም የበጀት ዓመት በስሩ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ
Automotive Supplies & Veterinary Products
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በካፋ ዞን የቦንጋ ከተማ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።
የተማሪ መጽሐፍት ከወላይታ ሦዶ ወደ ጂንካ ማጓጓዝ
የበቾ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 ዓ/ም ለወረዳው መንግሥት መ/ቤቶች ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በሎት የተከፋፈሉትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የዶሮ መኖ ጥሬ ግብዓት ግዥ
የደቡብ ምዕራብ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በቤንች ሸኮ ዞን በጊዲ ቤንች ወረዳ የዲዙ ጉድጓድ ቁፋሮ የፓምፕ ቴስት የአገልግሎት ግዥ በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
የደ/ም/ኢ/ከ/መ/ደም ኦሞ ዞን ቤሮ ወረዳ ፋይናንስ ኢ/ል/ጽ/ቤት በ2019 በጀት ለሴከተር መ/ቤቶች የእስተሸነሪ ፋርኒቸር እና የኤሌክትሮኒከስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለተፈለገ በጨረታው መሳተፍ የሚትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
የደቡብ/ምዕ/ኢ/ህዝቦች ከልል ምክር ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የተሽከርካሪ ጎማ ግዥ በ2019 በጀት ዓመት መ/ቤቱ ውል ከገባበት ጊዜ ጀምሮ ለ6 ወራት የሚቆይ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የጎሮ ወረዳ ፍርድ ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የጎሮ ወረዳ ፍርድ ቤት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የፅሕፈት መሣሪያዎችን፤ የፅዳት እቃዎችን፤ ቋሚ የቢሮ እቃዎችን እንዲሁም የኤለክትሮኒከስ እቃዎችንና የሠራተኞች የደንብ ልብስ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
Southwest Ethiopia People Regional State Transport and Road Development Bureau hereby invites registered eligible bidders having Catgory-3 and below (4, 5....).
የካፋ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ለሚገኙ ሴከተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ሎት 1. የተለያዩ የጽ/መሳሪያዎች -ሎት 2 የተለያዩ የጽዳት ዕቃዎች ሎት 3 የህትመት ውጤቶች ፣ ሎት 4. የተለያዩ የፕሪንተር ቀለሞች እና ተዛማጅ ዕቃዎች ሎት 5. የተለያዩ የደንብ ልብሶችን እና ሎት - 6- የቢሮ ኪራይ አገልግሎት ለካፋዞን ፋይናንስ መምሪያ ለካፋዞን ፕላን መምሪያ ለካፋ ዞን
የደቡብ ምዕ/ኢ/ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የፓራዶ ተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎችን በ2019 በጀት ዓመት መ/ቤቱ ውል ከገባበት ጊዜ ጀምሮ ለ6 ወራት የሚቆይ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
1. በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ በምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ዩኒት/FSRP ድጋፍ ለሚገነባው የረታቺቲ ቀበሌ በዴሳ አነስተኛ መስኖ አውታር የጊምቦ ወረዳ ግ/አ/ጥ/ሕ/ ጽ/ቤት በቁጥር 125/fs-36/2018 በ15/10/2018 ዓ.ም. በጻፈው ደብዳቤ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ ማወዳደር ፈልጓል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በከፋ ዞን የጊምቦ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 ዓ/ም በጀት ዘመን በዲሪ ቀበሌ በመለስ ዜናዊ ሁለተኛ ት/ቤት ማስፋፊያ ግንባታ ማለትም አንድ ብሎክ መማሪያ ከፍልና ሁለት ብሎክ መጸዳጃ ቤት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በደ/ም/አ/ክ/መንግስት በከፋ ዞን ገዋታ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የገዋታ ወረዳ ውሃ ማ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በሦስት ቀበሌዎች በህንግዶ በጋጥ መቻ እና በቆንዳ ከተማ ቀበሌዎች በመንግስትና በህብረተሰብ ተሳትፎ የንጹህ መጠጥ ውሃ ማስፋፍያ ግንባታ ለመስራት ዕቅድ በመያዙ ገንዘብ በማሰባሰብ ከኮንስትራክሽን ዕቃ አቅራቢዎች የውሃ ዕቃን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ 2018 በጀት ዓመት ለክልሉ ጤና ቢሮ እና ለተጠሪ ተቋማት የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ተጫራቾችን በመጋበዝ እንደሚከተለው በሎት በመከፋፈል አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች(መኪናዎች፡ ትራከተሮች ፣ ተጎታች ጋሪ ፡ ሞተር ሳይክሎች እና ብስክሌት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።