የጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ለወረዳ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል ስቴሽነሪ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጋሞ ዞን ፋይናንስና ኘላን ልማት መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት 1/ የጽሕፈት መሣሪያ 2/ ኮምፒውተርና ተዛማጅ ዕቃዎች 3/ የጽዳት ዕቃዎች 4/ የኤሌክትሪክ ሞተር ሣይክል 5/ ደንብ ልብስ 6/ ፈርኒቸር 7/ የሞተር ሣይከል ጐማ 8/ የግንባታ ዕቃዎች 9/ ሕትመት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢት/ክ/መ/ በጌዴኦ ዞን የቡሌ ከተማ አስተዳደር ቡሌ ማዘጋጃ ቤት በቁጥር ቡ/ማ/1606/218/ በቀን 15/12/2018 ዓ/ም ግልጽ ጨረታ እንዲወጣ በደብዳቤ የቡሌ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤትን በጠየቁት ጥያቄ መሠረት ከተማ ውስጥ የመንገድ መብራት ፖል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በጌዴኦ ዞን የገደብ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ጽ/ቤት ሎት 1 አላቂ የቢሮ ዕቃዎችን፣ ሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሎት 3 ሞተር ሣይከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የደቡብ ኦሞ ዞን ፋይናንስና ፕላን ልማት መምሪያ በፑል ለሚተዳደሩ ሴክተር መ/ቤቶች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን በማወዳደር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሎት መሰረት፦
በደቡብ ኢት/ያ ክልል የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ፕላን ልማት መምሪያ ለ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ እቃዎችንና አገልግሎቶችን በሎት ከፋፍሎ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት በጌዴኦ ዞን የገደብ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ፕላን ዩኒት ለከተማ አቀፍ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ቋሚና አላቂ የቢሮ ዕቃዎችን ማለትም፡- ሎት-1- እስቴሽነሪ፣ ሎት-2-ፈርኒቸር፣ ሎት-3 ኤሌክትሮኒከስ፣ ሎት-7-የሞተር ሣይከል የመብራት ፖውዛ ዕቃዎች ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩት ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የቀረበውን የተለያዩ አይነት የእንሰሳት መኖ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በካፒታል በጀት ለኢኮኖሚ ከላስተርደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ G+3 ሕንፃ ግንባታ በግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
የሀላባ ቁሊቶ ማረሚያ ተቋም ለህግ ታራሚዎች ቀለብ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች በሠንጠረዡ ውስጥ የተመለከቱትን የእህል አቅርቦቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በመደበኛ በጀት ለወረዳ ሴክተር መ/ቤቶች የጽ/መሣሪያ፣ ኤሌክትሮኒክስ የጽዳት ዕቃዎችን ለመንግስት ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ለቀረጻ የሚሆን የድሮን ካሜራ እና ለፖሊስ ጽ/ቤት የእጀባ ትራፊክ ሞተር በግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የደ/ምዕ/ኢ/ህ/ክ/መ/ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በ2019 በጀት ዓመት የምግብ እህል በቆሎ እና ስንዴ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡
በደ/ምዕ/አ/ህ/ክ/መ/ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በአውሮፓ ህብረት አደጋ ቅነሳ ፕሮግራም በጀት በዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ የጨልሾ የእንስሳት ጤና ኬላ አንድ ብሎክ ህንፃ ግንባታ፤ አንድ የእንስሳት ማዳቀያ ግንባታ እና ዙሪያ አጥር ስራ በ2019 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ እና የፈርኒቸር እቃዎች ግዢ የጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ኢት/ያ ክልል የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ፕላን ልማት መምሪያ ለ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ እቃዎችን በሎት ከፋፍሎ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን የጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ልማት ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ለጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የተለያዩ አላቂ የጽሕፈት መሣሪያዎችን፣ የጽዳት ዕቃዎችን፣ የኤሌከትሮኒክስ ዕቃዎችን፣ የሕንፃ መሣሪያ ፈርኒቸሮችን፣ የቤትና ቢሮ ቋሚ ዕቃዎችን፣ የፋብሪካ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስና ፕላን መምሪያ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የአንድ ፑል ማዕከል ተጠቃሚ በሆነው በጌዴኦ ዞን ጤና መምሪያ የበጀት ድጋፍ በራጴ ወረዳ ብርዳ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ግንባታ ቀሪ ሥራ ለማስገንባት በዘርፉ በደረጃ GC/BC 5 እና ከዚያ በላይ ያላቸውን ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፤
IFB Title-Small Works Contract-Civil Works, National Competitive Bidding (NCB)
በደ/ም /ኢት/ ሕ/ክልል መንግሥት የኮንታ ዞን ፋ/ መምሪያ የኮንታ ኮይሻ ወረዳ ለሚገነባው 5 የደሃ ደሃ ቤት ግንባታ፣ ለቁታ ሞዴል ገጠርመንደር ሶላር ግዥ ከነተከላ በ2019 በጀት ዓመት በካፒታልና በመደበኛ በጀት ሲሆን ሎት 8 ደረጃ 9 GC/BC በአካባቢ የተደራጁ ማህበራት ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡
በቡኖ በደሌ ዞን የገቺ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 ዓ/ም የበጀት ዓመት በወረዳችን ላሉት ሴክተር መ/ቤቶች የሚዉሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።